Commercial Bank of Ethiopia
⚡ ፈጣን የአይአይ ማጠቃለያ
Here is a clear and concise summary

የሐራጅ ማስታወቅያ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ይዞታዎችና ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሓራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::

ተ.ቁየተበዳሪው ስምየንብረት አስያዥ ስምአበዳሪ ቅርንጫፍየመያዣ ንብረቱ የሚገኝበት ኣድራሻ እና የመያዣ መለያየንብረቱ ዓይነት/የሚሰጠው አገልግሎት

የሓራጅ መነሻ ዋጋ

ሓራጅ የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት
ከተማክፍለ ከተማቀበሌየይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ቁጥርየይዞታው ስፋት በካሬ ሜትርቀንሰዓት
1አሉላ ሙሑር ሃይለአሉላ ሙሑር ሃይለመቐለመቐለሓወልቲ8062/03/945470.89ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል ባለ 3 መኝታ ቤት ኮንደሚንየም2,757,868.1826/12/2018ከጠዋቱ 3:00-4:00
2አባዲ ዓይነኩሉ ፀሃየአባዲ ዓይነኩሉ ፀሃየመቐለመቐለሓድነት4304/05/959949.96ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል ባለ 2 መኝታ ቤት ኮንደሚንየም2,101,592.0226/12/2018ከጠዋቱ 4:00-5:00
  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሓራጅን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛውን በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ቢሆን ይመረጣል።
  2. ሐራጁ የሚከናወነው በ መቐለ ከተማ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ፅ/ቤት ግቢ ይሆናል።
  3. የንብረቱ ሁኔታ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት ንብረቶቹ መጎብኘት ይቻላል።
  4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ 15 ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው 15 ቀን ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ የሐራጅ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ወደ ባንኩ ገቢ ይሆናል።
  5. ከቤቱ ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሚከፈሉ የስም ማዛወርያ ጨምሮ የተለያዩ ታክስ እና ግብር የሚከፈል ክፍያ ካሉ የጨረታው አሸናፊው ይከፍላል።
  6. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344407766 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል ወይም በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት በአካል በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት