https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9772
መቐለ ዩኒቨርሲቲ የኮንስትራክሽን ሥራዎች የአገር አቀፍ ጨረታ መክፈቻ ቀን ማራዘም
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰንበት ታሕሳስ 5, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ታሕሳስ 15, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ታሕሳስ 15, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

መቐለ ዩኒቨርሲቲ የኮንስትራክሽን ሥራዎች አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ

79 ዓመት ቁጥር 072 ህዳር 12/2012 ዓ.ም በወጣው ማስታወቂያ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የኮንስትራክሽን ሥራዎች፡፡

መለያ

የጨረታው አይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 6

MUBRP-146(Adihaki Campus student dormitories Renovation works)

300,000.00

ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ

Lot 7

MUBRP-147 Renovation and Maintenance works at Main and kalamino Campuses of Mekele University)

400,000.00

ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ

የጨረታ መክፈቻው ቀንከታህሳስ 2/2012 ዓ.ምወደታህሳስ 15/2012 ዓ.ምየተራዘመሲሆን

የመክፈቻውሰዓትከጠዋቱ 3:30 የጨረታሳጥኑተዘግቶበተመሳሳይቀንከጠዋቱ 4:00 የሚከፈትመሆኑን

እናሳውቃለን፡፡

የመቐሌዩኒቨርሲቲ