https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7615
የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቐለ ባለ ሶስት ኮከብ ግንባታ ፕሮጀክት የሚውል የኣርማታ ኣብኩቶ ሙሌት እና ፎርም ወርክ ኣቅርቦት እና ማሸግ ስራ ግዥ ለመፈፀም፣ ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ በሳብ ኮንትራክት ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጉንበት 28, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 29, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 29, 2011 08:31 ከሰአት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

1 ተጫራቾች በዘርፉ GC ወይም BC ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለቸዉ፤ የዘመኑ ግብር የከፈሉና የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ቫት/ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው፡፡

2 ተወዳዳሪዎች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያ 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሰረት መሆን ኣለባቸው፡፡

3 ተጫራች በዘርፉ የሰሩበትን የመልካም ስራ ኣፈፃፀም ማስረጃ ከውለተታ እና የ ክፍያ ሰርቲፊኬት የተገናዘበ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለባቸው፡፡

4 ተጫራች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቮልፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ከ 23/09/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ግንቦት 29 ቀን 2011 ዓ/ም የፕሮጀክቱ የጨረታ ሳጥን ላይ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5 ጨረታዉ 29/09/2011 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100.00 በመግዛት ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መዉሰድ ይችላሉ፡፡

7 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

ስቁ 0911-768902/0913-151440 /0914-402413