https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7551
በትግራይ ክልል የኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን ዳይሬክቶሬት በወረዳ ወርዒ ለኸ ነበለት ከተማ የነበለት ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል ሕንፃ ግንባታ በደረጃ BC5/GC-5 እና ከዚያ በላይ ሥራ ፈቃድ ያላቸው የሥራ ተቋራጮች አጫርቶ ማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጉንበት 17, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ሰነ 16, 2011 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:500000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:500
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት ሰነ 16, 2011 02:01 ጥዋት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

1 በወረዳ ወርዒ ለኸ ነበለት ከተማ የነበለት ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል ሕንፃ ግንባታ በደረጃ BC5/GC-5 እና ከዚያ በላይ ሥራፈቃድ ያላቸው የሥራ ተቋራጮች አጫርቶ ማሰራት ይፈልጋል።
2 የ2011 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ፣ የኮንስትራክሽን ፍቃድ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የቫት ምዝገባ ምስክርወረቀት፣ ያለፈው ወር የቫት ዲክላሬሽን እና የቲን ምዝገባ ሰርተፍኬት ማስረጃዎችን ማቅረብ የሚችሉ።
3  የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) በሕግ እውቅና ካለው ባንክ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (Un conditional bank guarantee) ወይምየገንዘብክፍያማዘዣ (CPO) መሠረትብር 500,000 (አምስትመቶሺብር) ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

3 ከላይ የተጠቀሰው የሕንፃ ግንባታ መስፈርቶቹን ለሚያሟሉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ፤ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉትተከታታይ 30 (ሰላሳ) ቀናት ውስጥ ለእያንዳንዱ ሕንፃ ግንባታ የማይመለስብር 500 (አምስት መቶ) በመክፈል የጨረታ ሰነድ በቢሮአችን ቢሮ ቁጥር 191 መግዛት ይችላሉ።
3 ለተጨማሪ ማብራሪያ ወደ ትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 191 በአካል በመቅረብ ወይም በ0344408775 የስልክ መስመር በመደወል መጠየቅ ይቻላል።

4 ቢሮው ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡