https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7407
ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 30, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጉንበት 9, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጉንበት 9, 2011 03:30 ጥዋት
  • ምድብ: ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/

ደደቢት ትካል ልቓሕን ምዕቒርን አ/ማ 

DEDEBIT CREDIT & SAVING INSTITUTION S/C 

የጨረታ ማስታወቂያ 

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም አ/ማ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም የ2011 ዓ.ም የመንግስት ግብር የከፈላችሁበት እና ቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁ የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡ 

  1. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበርያ ከጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ CPO ለድርጅቱ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል 
  2. የጨረታ ማስከበርያ ከጠቅላላ ዋጋ ከ2% በታች ያስያዘ ከጨረታ ይሰረዛል 
  3. ተጫራቾች የጨረታ ደኩሜንት መቐለ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 እንዲሁም አዲስ ኣበባ በሚገኘው ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍ ብር 100 በመክፈል ከ28/8/2011 ዓ.ም ጀምሮ በሥራ ሰአት መውሰድ ይቻላል 
  4. በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 09/9/2011 ዓ.ም ከቀኑ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ 
  5. ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ09/9/2011 ዓ.ም ከቀኑ 3:30 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪል ባይገኙም የተሟላ ደኩሜንት ካለ ጨረታው በተገለፀው ሰአት ይከፈታል 
  6. የጨረታው አሸናፊ ጨረታው ውጤት እንደተገለፀ ከጠቅላላ ዋጋ 10% የሥራ አፈፃፀም ማስከበርያ /peromance bond/ ማስያዝ ይኖርበታል 
  7. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ በ5 ቀን ውስጥ ውል ማሰር ይኖርበታል 
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው 
  9. ስበስበ መረጃ መቐስ በሚገኘው ዋና ቢሮ 35 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 11 ወይም በስልክ ቁጥር 0342-40-00-14 በመደወል ማረጋገጥ ይቻላል፡ 

ደደቢት ብድርና ቁጠባ አ/ማ