https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/6954
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ከዚህ በታች የተጠቀሱት ስራዎች ማሰራት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሃሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሚያዝያ 7, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሚያዝያ 7, 2011 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

1 ፕሮፎርማው እስከ 07/08/2011ዓ/ም ሰዓት 8፡30 ሰዓት ለግዢ  ፈፃሚ መ/ቤት ኣድራሻችን እንዳማርያም ቤተ ክርስትያን ኣካባቢ ኣዲሱ ህንፃ ኦፕሬሽን ኣግኣዚ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 034 መድረስ ያለበት ሆኖ በተመሳሳይ ቀን 9፡00 ሰዓት ከሰዓት በኃላ ይክፈታል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0342-408757 መደወል ይቻላል፡