https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4927
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ የ20ኛ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ለትምህርትና ስልጠና መርጃ ዕቃዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የቅ/ፕሮፖጋንዳ፣ ለተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ ለኦፊስ ማሽን ጥገና፣ ለጀኔርተርና ዳቦ ማሽን፣ ለካምፕ እድሳት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 11, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 25, 2011 07:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:እንትጮ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 25, 2011 08:00 ከሰአት
  • ምድብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ መፅሓፍቲን ትምህርታዊ መሳርሕታት/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ መለዋወጢ ኣቁሑት መኪና/ ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ፅገና ማሽነሪ/

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ የ20ኛ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ለ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል ከ200 ብር በታች ዋጋ ላላቸው

  • ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣
  • ለትምህርትና ስልጠና መርጃ ዕቃዎች፣
  • የፅዳት ዕቃዎች፣ የቅ/ፕሮፖጋንዳ፣
  • ለተሽከርካሪ መለዋወጫ፣
  • ለኦፊስ ማሽን ጥገና፣
  • ለጀኔርተርና ዳቦ ማሽን፣
  • ለካምፕ እድሳት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ስለ ሆነም ከዚህ በታች ያሉት ቅድመ ሁኔታዎች የምታሟሉ አቅራቢዎች እንድትጫረቱ ይጋብዛል፡፡ማሟላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች     ፡-
  1. ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ፣ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸውየ ፋይናንስ ተቋሞች በC.P.O /በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ  ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ዕቃዎቹ የ20ኛ ክ/ጦርግቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. የጨረታ ሰነድ ከ11/01/2011 ዓ.ም እስከ 25/01/2011 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት ከ20ኛ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ እና በሰሜን ዕዝ ግዥ ቡድን ቢሮ 50.00 ብር /ሃምሳ ብር/ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ጨረታው መስከረም 25/01/2011 ዓ.ምከቀኑ7፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዛው እለት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበ ትይከፈታል፡፡
  6. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስልክቁጥር0341408223