https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/4295
በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ 2010 ዓም በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘረዉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መጋቢት 21, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሚያዝያ 1, 2010 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:30
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሚያዝያ 1, 2010 08:30 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

ሎት 1 ኣላቂ እና ልዮ ልዮ የፅህፈት መሳርያዎች ሎት 2 አላቂ የፅዳት ዕቃዎች ሎት 3 ፈርኒቸር ሎት 4 ለግንባታ ሰራ ሎት 5 ኤለክትሮኒክስ

ስለሆነም በጨረታዉ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች

 ዘመኑ የታደስ ንግድ ፍቃድ የላቸዉና የእቃ ኣቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ

የጨረታ ማስከበሪያ CPO ሎት 1 1500 ለሎት 2 500 ለሎት 3 1000 ለሎት 4 2000 ለሎት 5 1500 ብር ሲሆን ብጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ

ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 በመክፈል መዉሰድ ይቻላል ጨረታዉ ሚያዝያ 01 2010 ዓም ከቀኑ 8:00 ታሽጎ ብእለቱ ከቀኑ 8:30 ይፈከፈታል

አሸናፊ ድርጅት በራሱ ትራንስፖርት የሚያስረክብ Â ሪጅን ፅቤቱ የተሻላ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342 40 54 43 እና 0344 40 12 90 መጠየቅ ይቻላል