https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/3983
መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እንዱስትሪያል አውቶሜሽን የስልጠና ዕቃዎችና የቢሮ ዕቃዎች (ፈርኒቸር) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥሪ 14, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥሪ 24, 2010 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጥሪ 24, 2010 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ምህንድስና ኣቁሑት/ ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/

የማስረከብያ ቀን ማራዘም የግልፅ ጨረታ ቁጥር 02/2010



  1. መቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩትከአሁንበፊትበአዲስዘመንጋዜጣታህሳስ14 ቀን2010 ዓ.ምያወጣቸውግልፅጨረታዎችሎት-1 ኢንዱስትሪያልአውቶሜሽንየሥልጠናእቃዎችሎት-2 የቢሮዕቃዎች/ፈርኒቸር/ እንደሚከተለውማስተካከያተደርጓል።
  2. ታህሳስ14 ቀን2010 ዓ.ምበወጣውጋዜጣከተገለጸውየጨረታውማስረከቢያለተጨማሪ20 ቀናትየተራዘመመሆኑንእየገለጽንበዚህምመሰረት ጥር24/2010 ዓ.ምከጠዋቱ3፡30 ሰዓትተዘግቶበተመሳሳይቀንበ4፡00 ሰዓትየሚከፈትመሆኑንእናሳውቃለን።

መቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩትከዚህበታችየተዘረዘሩትንየተለያዩእቃዎችንበግልጽጨረታአወዳድሮለመግዛትይፈልጋል።በዚሁመሠረት፡-

  1. በዘርፉየታደሰህጋዊንግድፈቃድ፣የቫትምዝገባሰርተፊኬት፣የግብርከፋይምዝገባሰርተፊኬት፣እናየአቅራቢምዝገባሰርተፊኬትማቅረብየሚችል።
  2. የቀረበውዝርዝርየቴክኒክመስፈርትማሟላትየሚችል።
  3. ለጨረታማስከበሪያቢድቦንድበባንክየተመሰከረለትCPO /ሲፒኦ/ ወይምየባንክዋስትናበመቐለዩኒቨርሲቲስምማስያዝየሚችል፡፡
    ተ.ቁምድብየጨረታአይነትሲፒኦ
    4 ሎት1 እንዱስትሪያልአውቶሜሽንየስልጠናዕቃዎች ብር200,000.00
    5 ሎት2 የቢሮዕቃዎች(ፈርኒቸር) ብር50,000.00
  4. ማንኛውምተጫራችየማይመለስብር100 / አንድመቶብር/ በመክፈልለዚሁየተዘጋጀውንየጨረታሰነድከመቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩት፣ግዥናንብረትአስተዳደርቢሮመውሰድይችላል፣
  5. ተጫራቾችጋዜጣውከወጣበትቀንጀምሮእስከ21ኛውቀን3፡30 ሰዓትድረስለዚሁጨረታተብሎበተዘጋጀውየጨረታሳጥንውስጥየማወዳደሪያሰነዳቸውንማስገባትይችላሉ።
  6. ጨረታውከወጣበትበ21ኛውቀንከጠዋቱ3፡30ሰዓትየጨረታሳጥኑተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልጽይከፈታል።21ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትላይይከፈታል።
  7. በጨረታውአሸንፎበወቅቱውልለማያስርየጨረታአሸናፊያስያዘውየጨረታማስከበሪያቢድቦንድ(CPO)አይመለስለትም።
  8. ዩኒቨርሲቲውየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበከፊልምሆነበሙሉየመሰረዝመብቱየተጠበቀነው።ለበለጠማብራሪያ፡- በስልክቁጥር03 48 40 99 52 ደውሎማነጋገርይቻላል።

በመቐለዩኒቨርሲቲውየመቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩት(አይናለምግቢ)