https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/3845
በትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2010 በጀት ዓመት የኢትዩጰያ መንግስት ግብርና ዕድገት ፕሮግራም ሥራዎች ለማስፈፀም ከዓለም ባንክ በተገኘ ብድር በትግራይ ክልል ፀገዴ ወረዳ ከተማ ዳንሻ ቁም እንስሳት የገበያ ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-6/GC-7 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመሥራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ታሕሳስ 7, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም ታሕሳስ 21, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም ታሕሳስ 21, 2010 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

ጨረታዉ መግዝያ እና መክፈቻ አልተገለፀም

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን :6/4/2010

  • በትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2010 በጀት ዓመት ማይጨዉ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-5/GC-6 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመሥራት ይፈልጋል

1 የ2009 የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ: የባለፈዉ ወር የቫት ዲክለሬሽን :የቲን ምዝገባ እንዲሁም የ2010ዓም የታደሰ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፊኬት እና የኮንትርክተር ምዝገባ ካርድ ማስረጃቸዉን ማቅረብ የሚችሉ

3 ወረዳ ፀገዴ ከተማ ዳንሻ ቁም እንስሳት የገበያ ማዕከል የጨረታ ማስከበሪያ በሕግ ከታወቀ ባንክ በቡኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና(unconditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ ( CPO) ብር120,000 (መቶ ሃያ ሺ) ማቅረብ አለባቸዉ

4 ማይጨዉ ከተማ አስተዳደር ሕንፃ የጨረታ ማስከበሪያ በሕግ ከታወቀ ባንክ በቡኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና(unconditional bank guarantee) ወይም የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ ( CPO) ብር400,000 (ኣራት መቶ ሺ) ማቅረብ አለባቸዉ