https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/3582
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰ/ዕዝ/ ጠ/መምሪያ 11ኛክ/ጦር ግዥ ዴስክ ለህሙማን ቀለብ የሚውል ምግቦች የፅዳት ማቴሪያል እና የፅህፈት ማቴሪያል እንዲሁም ለቢሮ መገልገያ መሳሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 6, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ጥቅምቲ 15, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:ዓዲግራት
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ጥቅምቲ 15, 2010 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኣቅርቦት ምግቢ / ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

ስለሆነምበዚህየስራዘርፍየተሰማሩእላይየተጠቀሱትማቴሪያሎችለማቅረብየተፈቀደላቸውየታደሰንግድፍቃድያላቸውየዘመኑንግብርየከፈሉተጫራቾችንይጋብዛል።

  1. ተጫራቾችይህማስታወቂያከወጣበትጊዜጀምሮዘወትርበስራሰዓትአዲግራትየ11ኛግዥዴስክቢሮቁጥር 17 በግንባርበመቅረብለጨረታውየተዘጋጀውንየጨረታሰነድየማይመለስብርÂ 100.00Â /አንድመቶብር/Â በመክፈልመውሰድየሚችሉሲሆን
  2. የመወዳደሪያሠነዳቸውእስከÂ ጥቅምት 15 ቀን 2009 ዓ.ምከቀኑ 6፡00 ሰዓትÂ ድረስለዚህተብሎበተዘጋጀውየጨረታሳጥንማስገባትይኖርባቸዋል።
  3. ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበዕለቱÂ ከቀኑ 6፡00 ሰዓትታሽጎበዕለቱከቀኑ 8፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትጨረታውይከፈታል።
  4. መስሪያቤቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታውንበከፊልምሆነሙሉበሙሉየመሰረዝመብቱየተጠበቀነው።
  5. ለበለጠመረጃ፡-Â በሞ/ቁጥር 0914491317/0912874656Â ደውለውመጠየቅይችላሉ።

የሰሜንዕዝጠ/መምሪያየ11ኛክ/ጦርመምሪያ