መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በአሪድ አካባቢ
- የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጉንበት 8, 2006 (ከ 11 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ቀዳም ጉንበት 16, 2006 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
- ምድብ: ኮንስትራክሽን/ ህንፃ መሳርሒ/
መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በአሪድ አካባቢ በሚሰራው ስታፍ ኮሌጅ ለማዲያ የሚሆን የ Dispenser pump እና installation line የሚሰራ ከነ ማተሪያሉ ና ከነ እጁ ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል ሰለሆነምይህንን መስፈርት የምታሞሉ ተጫራጭዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባት ይጠበቅባችዋል በዚህም መሰረት 1 ተጫራቶች ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው ያአመቱ የስራ ግብር የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 ብር በ cpo ምስያዝ የሚችሉ የሰሩበት ስራ ልምድ ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም VAT ተመዝጋቢ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው 2 ተጫራቶች በ 45 ቀን ውስጥ ሰርቶ ማስረከብ የሚችል 3 የስራ ዝርዝር መግለጫ ከፕሮጀክቱ ፅሕፈት ቤት በመቅረብ ሰነዱን የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል መግዛት ይጠበቅባቸዋል 4 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ እሰከ 16/09/06ዓ ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ማስገባት 5 ጨረታዉ 16/09/06ዓ ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል 6 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ለተጨማሪ ማብራሪያ 0914 72-01-63 ይደዉሉ