ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ሥር ለሚተዳደር ከሳቴ ብርሃን ኣንደኛ ደረጀ ትምህርት ቤት ኣጥር ለማሳጠር እና ደረጃ 8 ህንፃ ተቆራጭ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::
- የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሰነ 24, 2009 (ከ 8 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 29, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
- ቦታ:መቐለ
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:30
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰነ 29, 2009 06:00 ከሰአት
- ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
- አሸናፊዉ ተወዳደሪ ብሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት
- 2በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 በመክፈል ከገንዝብ ቤት መዉሰድ ይችላል
- ጨረታዉ ከ ሰኔ 23/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 29/2009 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል
- ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
- ጨረታዉ የሚዘጋዉ ሰኔ 29/2009 ዓ/ም ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በሴኔ 29/2009 ዓ/ም 9:30 ይሆናል::
- ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይም 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
- ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ