https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2172
በትግራይ ክልል የኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ የሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን የሰራ ሂደት በ 2009 በጀት ዓመት በትግራይ መቀለ ከተማ የመለስ ዜናዊ አማራር አካዳሚ ፕሮጀክት 4ኛ ፌዝ ግንባታ ለማካሄድ ደረጃ BC/GC 3 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች በጨረታ ለማሳተፍ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጥቅምቲ 19, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሕዳር 16, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:500
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሕዳር 16, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

ቢዚህም መሰረት ተጫራቾች በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማማላት አለባቸዉ

የዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርትፍኬት የቫት ምዝገባ ወረቀት የባለፈዉ ወር የቫት ዲክለራሽን የቲን ምዝገባ ወረቀት

ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ(ጨረታዉ የወጣበት ቀን ጥቅምት 17 2009 ዓም) ባሉት ተከታታይ 30 ቀናት የማይመለስ 500 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ

0344408775 ይደዉሉ ወይም በአካል የምጡ