https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1929
የሰሜን ሪጅን የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ጽ/ቤት ልዩ ልዩ የደንብ ልብሶች: የተለያዩ አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች: የተለያዩ የፅዳት እቃዎች :ሌሎች አላቂ እቃዎች እና ቀሚ ንብረቶች ወዘተ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 27, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ መስከረም 5, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:5000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:30
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ መስከረም 5, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

ስለዚህ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና በዘመኑ የታደሰ እና ከሚያቀርቡት ዕቃና ወይም አገልግሎት ጋር የተዛመደ የንግድ ፈቃድ የኣገር ዉስጥ ገቢ የድጋፍ ደብዳቤ የአቅራቢዎች ምዝገባ ምስክር ወረቀት እንዲሁም ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 5000 በጥሬ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ(ሲፒኦ) እና የባንክ ዋስትና (ባንከ ጋረንቲ ለማስያዝ የሚችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 በመክፈል ከሪጅን ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 19 በመዉሰድ እስከ 15 ባሉት ቀናት የሚሸጡበትን ዋጋ በስም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ጽቤት በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላለዩ

ጨረታዉ 16ኛ ቀን 8:00 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

ሪጅን ጽ/ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ ይችላል

ለበለጠ መረጃ

ብስልክ ቁጥር መቀለ 03 44 44 400274 መጠየቅ ይቻላል

የሰሜን ሪጅን የመ/ሰ/ዋ/ኤጀንሲ ጽ/ቤት