https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/18915
የፍቅር ልጆች ማህበር በትግራይ ከልል ደቡባዊ ምስራቅ ዞን በስሓርቲ ወረዳ ለሚማሩ ተማሪዎች የመማሪያ ክፍል እጥረት ላለባቸው ሴቶችና ህፃናት አገልግሎት የሚውል ትምህርት ቤት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመገንባት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 30, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጥሪ 5, 2018 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጥሪ 5, 2018 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የፍቅር ልጆች ማህበር /Daughters of Charity/ ትግራይ ማስተባበሪያ ጽ/ት ቤት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተከርስቲያን - ልማትና ማህበራዊ ኮሚሽን ዓዲግራት ስራ ሆኖ ለሚሰራቸው የተለያዩ የልማት ፣ ማህበራዊና ሌሎች የሰብአዊ አገልግሎቶች እርዳታ እየሰጠ ይገኛል። የዚህ ኣካል በሆነው CRS (GGP) ዓለም ኣቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በተገኘ fund የመማሪያ ክፍል እጥረት ላለባቸው ወረዳዎች ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች በማሰራትና ጥገና የሚያስፈልጋቸው የመማሪያ ክፍሎች በመጠገን እንዲሁም የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው ሴት ተማሪዎች የትምህርት ቤት ቁሳቁስ በማቅረብ በርካታ ተማሪዎች በተመቻቸ ሁኔታ ሆነው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በማድረግ ላይ ይገኛል።

በዚህ መሰረት ድርጅታችን በትግራይ ከልል ደቡባዊ ምስራቅ ዞን በስሓርቲ ወረዳ ለሚማሩ ተማሪዎች የመማሪያ ክፍል እጥረት ላለባቸው ሴቶችና ህፃናት ኣገልግሎት የሚውል ትምህርት ቤት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመገንባት ስለፈለገ ከታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን

  1. በ General building contractors (GC) ዘርፍደረጃ 5 እና ከዛ በላይ የሆናችሁ ኮንትራክተሮች
  2. ተጫራቾች ዝርዝር መመሪያ የያዘ የጨረታ ሰነድ መቐለ ዓዲ ሓቂ ከፍለ ከተማ የዓይን ህክምና ክሊኒክ በስተጀርባ የሚገኘው የፍቅር ልጆች ማህበር ትግራይ ከልል ማስተባበርያ ጽ/ት ቤት ወይም አዲስ አበባ አራዳ ከፍለ ከተማ ወረዳ 1 የቤት ቁጥር 374 ካቴድራል ትምህርት ቤት ፊት ለፊት በሚገኘው በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተከርስቲያን - ማሕበራዊና ልምዓታዊ ኮሚሽን ከ 02/ 01/2026 G.C ጀምሮ እስከ 13/01/2026 G.C ድረስ መውሰድ ይችላሉ።
  3. ጨረታው በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በዋና ፅህፈት ቤት በ 13/01/2026 GC ከ ቀኑ 8:30 (Ethiopian local time) ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 9:00 (Ethiopian local time) ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤ ሆኖም ተጫራቾች ባይኖሩም ጨረታው ይከፈታል።
  4. መስሪያ ቤታችን ጨረታው በከፊል ይሁን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የፍቅር ልጆች ማህበር /Daughters of Charity / ትግራይ ማስተባበርያ ጽ/ት ቤት