
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
የፍቅር ልጆች ማህበር /Daughters of Charity/ ትግራይ ማስተባበሪያ ጽ/ት ቤት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተከርስቲያን - ልማትና ማህበራዊ ኮሚሽን ዓዲግራት ስራ ሆኖ ለሚሰራቸው የተለያዩ የልማት ፣ ማህበራዊና ሌሎች የሰብአዊ አገልግሎቶች እርዳታ እየሰጠ ይገኛል። የዚህ ኣካል በሆነው CRS (GGP) ዓለም ኣቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በተገኘ fund የመማሪያ ክፍል እጥረት ላለባቸው ወረዳዎች ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች በማሰራትና ጥገና የሚያስፈልጋቸው የመማሪያ ክፍሎች በመጠገን እንዲሁም የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው ሴት ተማሪዎች የትምህርት ቤት ቁሳቁስ በማቅረብ በርካታ ተማሪዎች በተመቻቸ ሁኔታ ሆነው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ በማድረግ ላይ ይገኛል።
በዚህ መሰረት ድርጅታችን በትግራይ ከልል ደቡባዊ ምስራቅ ዞን በስሓርቲ ወረዳ ለሚማሩ ተማሪዎች የመማሪያ ክፍል እጥረት ላለባቸው ሴቶችና ህፃናት ኣገልግሎት የሚውል ትምህርት ቤት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመገንባት ስለፈለገ ከታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን
የፍቅር ልጆች ማህበር /Daughters of Charity / ትግራይ ማስተባበርያ ጽ/ት ቤት