https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1751
አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሰነ 6, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሰነ 17, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:https://tenders.milkta.com/am/tenders/location/
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሰነ 17, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ሕርሻ መሺነሪ/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ኬሚካልን ሪኤጀንት/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/

ስለዚህ

1 በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲዉ የተዘጋጀዉን የጨረተ ሰነድ ከግዝ ክፍል ህንፀ ቁ 77 ቢሮ ቀጥር 004 ለእያንዳንዱ ጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መዉሰድ ይቻላል

2 ተጫራቾች ብስራዉ መስክ የተሰማሩና ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸዉ መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚየስፈልጉ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸዉ እንዲሁም የዘመኑን ግብር የከፈሉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸዉ መሆን አለባቸዉ

3 ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስያጃ ማያያዝ አለባቸዉ

4 ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ለዩ አስተያየት ይደረጋል

5 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን በ 15ቀን በኃላ ባለዉ ቀጣይ የስራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸዉ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ግቢ ይከፈታል

6 የጨረታ ማስከበሪያ መጠን የተለያዩ የላብራቶሪ ዕቃዎች ኬሚካሎች እና ሪኤጀንቶች 20,000 ብር: ለእንስሳት እርባታ የሚገለግሉ ማሽኞች 30,000 ብር :የተለያዩ የኤለክትሪክ ዕቃዎች 50,000 ብር :የተለያዩ ፈርኒቸሮች 20,000 ብር: የኤለክትሮኒክስ ዕቃዎች 15000 ብር ነዉ

7 የጨረታዉ አሸናፊ በጊዜዉ ቀርቦ ዉል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸወ ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘዉን ሲፒኦ አይመለስለትም

7 ዩኒቨርሲቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገነ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ 0348755606 ደዉለዉ ይጠይቁ