ጨረታዉ የወጣበት ቀን: 18/2/2013
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 15ተከታታይ ቀናት
ጨረታዉ የሚፈትበት ቀን : ከ15 ቀናት በኃላ ባለዉ ቀጣይ የስራ ቀን
የጨረታቁጥር AK/Un/ppAD/3311/02/2012
ተ.ቁ | የጨረታሰነድቁጥር /ሎት/ | የጨረታዓይነት | የጨረታመሸጫዋጋ | የጨረታማስከበሪያ |
01 | ሎት 35 | የጽሕፈት መሳርያዎች | 100.00 | 40,000.00 |
02 | ሎት 36 | የፅዳትና ሌሎች እቃዎች | 100.00 | 10,000.00 |
03 | ሎት 37 | ልዩ ልዩ የቢሮ መሳርያዎች | 100.00 | 5,000.00 |
04 | ሎት 39 | የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስና ተዛማጅ እቃዎች | 100.00 | 41,500.00 |
05 | ሎት 40 | የግሪል /ረቲ/ ስራ | 100.00 | 8,000.00 |
06 | ሎት 41 | የምግብ ቤት ማሽን መለዋወጫ እቃዎች | 100.00 | 10,000.00 |
07 | ሎት 42 | የICT እቃዎች | 100.00 | 50,000.00 |
ከህጋዊ ነጋዴዎች /ስራ ተቋራጮች/ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለመስራት ይፈልጋል።
ስለዚህ፡
- 1. በጨረታው በመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይቀናት ለእቃዎች፣ በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፣ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
- 2. ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው።
- 3. የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው እና በክልል/ፌዴራል/ የአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።
- 4. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል።
- 5. ጨረታውየሚከፈልበትቀን (Twni ድንኳን) የመመረቂያጋዎንእናየሞተርዘይትናናፍጣየጨረታማስታወቂያውበአዲስዘመንጋዜጣታትሞከወጣበትቀንከ15 ቀናትበኋላባለውቀጣይየስራቀንሲሆንበጨረታሰነዱበተገለፀውቀንናሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውባሉበትበግልፅበአክሱምዩኒቨርሲቲዋናውግቢይከፈታል።
- 6. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታው መክፈት አያስተጓጉልም፡፡
- 7. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለፁ ለጨረታ ማስከበርያነት ያስያዘውን /ሲ.ፒ.ኦ/ ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም።
- 8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የአክሱምዩኒቨርሲቲ