https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/12371
በኢፌዲሪ በግል ድርጅቶች ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጄንሲ ሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት አላቂ እና ልዩልዩ የፅህፈትመሳርያዎች ፣አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፣ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ ፣ለደንብ ልብስ፣ልዩልዩ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ነሓሰ 26, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ መስከረም 5, 2013 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:30
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ መስከረም 5, 2013 08:30 ከሰአት
  • ምድብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ናይ ሕትመት ኣቁሑትን/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • 1ኛ ሎት አላቂ እና ልዩልዩ የፅህፈት መሳርያዎች፣
  • 2ኛ ሎት አላቂ የፅዳት ዕቃዎች፣
  • 3ኛ ሎት ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ ፣
  • 4ኛ ሎት ለደንብ ልብስ
  • 5ኛ ሎት ለፕላንትና ማሽነሪ
  • 6ኛ ሎት ለቋሚ ቁሳቁስ ፈርኒቸርስ/
  • 7ኛ ሎት ለቢሮ መገልገያዎች ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች
  1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የእቃ አቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ናቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  3. የጨረታ ማስከበርያ (CPO) ፣
  • 1ኛ ሎት ለአላቂ እና ልዩልዩ…………………………………  ብር 5,000.00 የፅህፈት መሳርያዎች
  • 2ኛ ሎት አላቂ የፅዳት ዕቃዎች………………………ብር 2,000.00
  • 3ኛ ሎት ለሠራተኞች ቆዳ ጫማ…………………….ብር 4,000.00
  • 4ኛ ሎት ለደንብ ልብስ ……………………………..ብር 4,000.00
  • 5ኛ ሎት ፕላንት ማሽነሪ ……………………………ብር 9,000.00
  • 6ኛ ሎት ለቋሚ ቁሳቁስ /ፈርኒቸርስ/ …………….ብር 2,000.00
  • 7ኛ ሎት ለየቢሮ መገልገያዎች …………………….ብር 400.00                                                        ሲሆን በጥሬ ገንዘብ ወይም ሰርቲፋይድ ቼክ (CPO) ማስያዝ የምትችሉ ተጫራቾች የተዘጋጀዉን የጨረታሰነድየማይመለሰብር 30 (ሠላሳብርብቻ) በመክፈል ከሪጅን ፅህፈት ቤቱ ከነሓሴ 25 2012 ዓ/ም ጀምሮ ሰነዶችን በመግዛት ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ መስከረም 5/ 2013 ዓ/ም ባሉት ቀናት ውስጥ በስም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በሪጅን ፅ/ቤቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ሊያስገቡ ይችላሉ።
    • 4. ጨረታዉ መስከረም 05/2013 ዓ/ምከቀኑ 8፡00 ሰዓትታሽጎበእለቱከቀኑ 8፡30 ተጫራቾችወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሪጅን ፅ/ቤቱ ኣዳራሽ ይከፈታል ፤ የተጠቀሰው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተጠቀሰው ሰዓት ይሆናል ፣
    • 5. ተጫራቾች ቢሮው ባወጣው ሰነድ ላይ ዋጋቸውን መሙላት ኣለባቸው ፣
    • 6. ሪጅን ፅ/ቤቱ የተሻለ የአሰራር ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፣
    አድራሻችን
    መቐለቀበሌ 11 ታሀገዘህንፃግራውንድላይእንገኛለን።
    ለበለጠመረጃ
    በስልክቁጥር 0342-40-54-43 እና 0344-40-12-90 መጠየቅይቻላል፡፡
    የኢፌዲሪየግልድርጅቶችሠራተኞችማህበራዊ
    ዋስትናኤጄንሲሰሜንሪጅንዕ/ቤትመቐለ