https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/109
መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የሰራተኞች ቢሮ ስቶር እና ካፌ በቆርቆሮ
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ጳጉሜን 4, 2006 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ መስከረም 6, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ኮንስትራክሽን/

መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት አዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባዉ የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የሰራተኞች ቢሮ ስቶር እና ካፌ በቆርቆሮ ሥራ የእጅ ዋጋ በጨረታ አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል :: ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፀዉን መስፈርት ይምትሞሉ እንድትሳተፉ ፕሮጀክቱ ይጋብዛል ::

1 ተጫራቶች ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው ያአመቱ የስራ ግብር የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 5,000 ብር (cpo) ማስያዝ የሚችሉ በተጨማሪም VAT ተመዝጋቢ መሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው::

2 የስራ ዝርዝር መግለጫ ከፕሮጀክቱ ፅ/ቤት በመቅለብ ሰነዱን የማይመለስ 50.00 ብር በመክፈል መግዛት ይጠበቅባችዋል::

3 ተጫራቶች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፓስታ እሰከ 06/01/07 ዓ/ ም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባችዋል ::

4 ጨረታዉ 06/01/07 ዓ /ም ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት ይከፈታል::

5 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኝ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪማብራሪያ የጨረታ ቦታ አሪድ ዩንቨርስቲ አጠገብ የመከላከያ ስታፍ ኮሌጅ

ስልክ 0914 72 85 78 / 0914 -72-01-63 ይደዉሉ