የ መቀሌ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ለመቀሌ ከተማ ጥቃቅንና ኣነስተኛ ፅሕፈት ቤት ግልጋሎት የሚዉል ፅሕፈት መሳርያ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 10, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ታሕሳስ 13, 2012 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ታሕሳስ 14, 2012 03:00 ጥዋት
  • ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • Print
  • Pdf

1 ማሸግያ ፖስታዉ ማህተም መደረግ ኣለበት

2 ፕሮፎርማ የሚቀርብበት ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሰወስት ቀን የሚቆይ ሆኖ በቀን 13/04/2012ዓ/ም ከሰዓት 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ በቀን 14/04/2012 ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ይከፈታል

3 የታደሰ ንግድ ፍቃድና ፣ ቲን ናምበር የኣቅራቢ ፍቃድ የዘመኑ ግብር የከፈሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ