የኢ/ያ ጤና መድህን ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የኒሳን D22 መኪና ዘይት ኣወዳድሮ መግዛት ስለፈለገ ንግድ ፍቃድ ያሳዳሳቹሁ የዘመኑ ግብር የከፈላቹሁ በኣቅራቢነት የተመዘጋባቹ ካዚህ በታች ለተዘረዘረዉ ዝርዝር መሰረት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ታሕሳስ 2, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 3, 2012 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ታሕሳስ 3, 2012 08:03 ከሰአት
  • መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/
  • Print
  • Pdf

1 ዋናዉ ከነ ቫቱ መሙላት ያስፈልጋል

2 ተወዳዳሪዉ የዘመኑ ግብር የከፈለና ፍቃድ ያሳደሰ መሆን ኣለበት

3ፕሮፎርማዉ እንደ ዉል ይቆጠራል

4 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 01/04/2012ሰኣት 8፡00

5 ፕሮፎርማዉ የሚከፈተዉ 03/04/2012 ሰኣት 8፡00

6 ኣድራሻ ስ.ቁ 03 42 40 95 47 /3048409815

መመለስ
የጨረታ ምድብ