የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ለ የተለያ ኣይነት ጀነሬተሮች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።ስለዚህ በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታሟሉ ከፅ/ቤታችን ሰነድ ጨረታ በመውሰድ እንድትወዳደሩ የጋብዛል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጥቅምቲ 22, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሕዳር 8, 2012 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:100000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሕዳር 8, 2012 09:00 ከሰአት
  • ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/
  • Print
  • Pdf

1 . የዘመኑ ግብር ከፍለዉ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያለቸዉ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ሰርትፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰርትፊኬት፣ የመስከረም 2011ዓ/ም ቫት ሪፖርት ያለቸዉና ማቅረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ 100000.00 በሲፒኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ በሁኔታ ያልተመሰረት የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

3ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ  የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር) በመክፈል ማግኘት ይቻላል።

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በሁለት ፖስታ ኣንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒ ለየብቻቸዉ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታ  ቀን 08/03/2012ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 9:00 ሰዓት ይከፈታል።

6 ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፈል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

7 ኣድራሻችን ስልክ ቁጥር 0342/408757 0344-408501

መመለስ
የጨረታ ምድብ