የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆፒታል ግንባታ ፕሮጀከት በሚሰራዉ ሳይት ለፕሮጀክቱ አገልግሎት የሚዉል ጥራት ያለዉ ድንጋይ ብቃት ያላቸዉ ኣቅራቢዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥቅምት 7, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ ጥቅምት 12, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:25000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ጥቅምት 12, 2012 04:30 ጥዋት
  • ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  • Print
  • Pdf

1 ድንጋይ ኣቅርቦት ፍቃድና ምስክር ወረቀት ያለዉ

2 ተጫራቾች በቀን ኣራት ቢያጀ ሊያቀርቡ የሚችሉ

3 በዘርፊ በኣቅራቢነት መልካም የስራ አፈፃፀም ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች በፕሮጀክቱ ስም መከላኪያ ኮንስትራክሽን መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ስም 25000 / ሃያ ኣምስት ሺ ብር/ ማስያዝ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

5 ጨረታዉ የሚቆይበት በስም የታሸገ ግዜ 6/02/2012 እስክ 12/2/2012 ድረስ ይሆናል ተጫራቾች የሚጫረቱበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ እስከ 12/2/2012 ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት በፕሮጀክቱ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታዉ  የሚከፈትበት በቀን 12/2/2012 4:30 ሲሆን ተጫራቾች ወይም ተወካዩች ባይኖርም ጨረታዉ የሚከፈት መሆኑ እናሳዉቃለን

መመለስ
የጨረታ ምድብ