የኢትዮዽያ የባህር ትራንስፖርና ሎጅስቲክ ኣጎልግሎት ድርጅት ኣጎልግሎት መቐለ ወደብና ተርሚናል ቅ/ፅ/ቤት የ 2012 በጀት ዓመት ለተርሚናሉ ላለዉ ኣባራ ዉሃ ማርከፍከፍ ኣጎልግሎት ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥቅምት 7, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥቅምት 20, 2012 05:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:5000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጥቅምት 20, 2012 08:30 ከሰአት
  • ማሽነሪ ክራይ/
  • Print
  • Pdf

1 በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ኣዲስ የንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ቲን  በመንግስት የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የ ቫት ዲክላሬሽን ኮፒ ከመወዳደርያ ዋጋቸዉ ጋር በፖስታ ኣሽገዉ ማቅረብ ያለባቸዉ

2 በኣጎልግሎቱ የሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ኣለበት

3 ጨረታዉ በኣየር የሚቆይበት ግዜ ከ 06/02/2012ዓ/ም እሰከ 20/02/2012ዓ/ም ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን 20/02/2012ዓ/ም በጥዋቱ 5፡30 ተዘግቶ በዚ ቀን በ8፡30 ሰዓት ይከፈታል

4 ተጫራቾች ለሚወዳደርባቸዉ ኣጎልግሎቶች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ከታወቀ ባንክ ሲፒኦ ቢድ ቦንድ ወይም በጥሬ ገንዘብ ብር 5000 በመቐለ ተርሚናል ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

5 ድርጅቱ የታሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በክፋል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ