ዩ ኤስ ኤ ኤዲ (USAID) ድጋፊ READ II ፕሮጀክት ድጋፍ መ/ቤታችን Educational Development Center –EDC ለመጪዉ ኣንድ ኣመት መሳሪያ እቃዎችን ለሚቀጥሉ ኣንድ ኣመት ከተመረጡት ድርጅት እንዳስፈላጊነቱ ወይም በሚፈለግበት ጊዜ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መስከረም 29, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥቅምት 13, 2012 02:05 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጥቅምት 13, 2012 02:10 ጥዋት
  • ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • Print
  • Pdf

ጨረታዉ  ባማስታወቂያ ቦርድ የተለጠፈት ግዜ 29/1/2012

  

1 ስለዚህ ድርታችን ለነዚህ ዢዎች ኣዲስ ኣበባ ለኣማራና ለትግራይ ክልል ቢሮዎች የሚሆን ግዢዉ የሚፈመዉ በየክልሎቹ ባሉት ኣቅራቢዎች መሆኑን እንገልፃለን በዚሁ መሰረት ተጫራቾች በየክልሎቹ ት/ቢሮ READ II ቅርንጫፍ ቢሮዎች በመገኘት የጨረታዉን ሰነድ / ደኩመንት/ ማግኘት ይችላሉ

2 ማስታወቂያዉ የሚቆየዉ 2 ሳምንት ሆኖ ማስታወቂያ ግዜ ይጨምራል ጨረታዉ የሚጀምረዉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ነዉ

3 ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 251 34241 8756 ወይ 251 914 72 92 98 መደወል ይችላሉ ወይም ከየክልሎቹ ት/ቢሮ READ II ፕሮጀክት ማግኘት ይችላሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ