ሰቲት ሑመራና ኣከባቢዋ ማሕበረሰብ ሬድዮ ጣብያ ለ ሬድዮ አገልግሎት የሚዉል የሬድዮ ትራንስሚተር ጥገና በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መጠገንን ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ መስከረም 19, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት መስከረም 25, 2012 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:3000.00
  • ቦታ: ሰቲት ሑመራ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት መስከረም 25, 2012 03:30 ጥዋት
  • ምግጣምን ፅገናን/
  • Print
  • Pdf

1 በዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያለቸዉና የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ

2 ከመንግስት ግዥና ንብረት ኣስተዳደር በኣቅራቢነት ዝርዝር ዉስጥ ተመዝጋቢ የሆነ

3 ተጫራቾች የግብር ካፋይ ቁጥር ያለቸዉና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ኮፒ ማቅረብ የሚችል

4 ተጨራቾች ለተወዳደርበት ጥገና የ12 ወር ኣንድ ኣመት ዋስትና መስጠት የሚችል

5 የጨረታ ማስከበርያ እንደ ተጫራቾች ምርጫ 3000.00 ብር ጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ በፖስታ ታሽጎ ፖስታዉ ላይ ማህተም ፣ ፌርማ ስምና ኣድራሻ ኣድርጎ ማስያዝ የሚችል

6 ጨረታ ሰነዱ በሁመራ ከተማና ኣከባዋ ሬድዮ ማሕበረሰብ ኣስተዳድር የስራ ሂደት በመምጣት 100.00 በመክፈል መግዛት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት ቀን በ 16ኛዉ ቀን 3፡30 ሰዓት ከጥዋቱ ታሽጎ 4፡00 ከጥዋቱ ተጫራቾች ወይመ ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በከተማ ሰቲት ሑመራ ከተማና ኣከባቢዋ ሬድዮ ማሕበረሰብ ኣስተዳደር የስራ ሂደት ይከፈታለ

8 የጨረታዉ ዋጋ ፀንቶ የሚቀይበት 15 ቀናት ይሆናል

9 ተጫራቾች የሚመሉት ዋጋ ከነ ቫቱ መሆኑ እና ኣለመሆኑ መግለፅ ኣለባቸዉ

10 ፅሕፈት ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

11 ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344 24 80020 መደወል ትችላላቹ

መመለስ
የጨረታ ምድብ