ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራዉ B+G+10 ህንፃ ግንባታ 2ተኛ ፎቅ ያለዉን በስተ ሰሜን ያለዉ የኮሜርሻል ኖሚንስ በላይ ያለዉ 2ተኛ ወለል በጨረታ ኣወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 2, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 9, 2012 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መስከረም 12, 2012 03:30 ጥዋት
  • ገዛ/ህንፃ ክራይ/
  • Print
  • Pdf

ስለሆነም

1 በጨረታዉ የሚሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

2 ተጫራቾች የስንት ጊዜ የቅድመ ክፍያ መክፈል እንደሚቹሉ በግልፅ ማስቀመጥ

3 ጨረታዉ ከ 05/13/2011 ጀምሮ እስከ 09/1/2012ዓ/ም ከቀኑ  11፡00 ሰዓት የሚቆይ ይሆናል

7 ጨረታዉ የሚከፈተዉ መስከረም 12/2012 ዓ/ም ከቀኑ 3፡30 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 09 14 78 54 26 / 09 14 72 90 78

መመለስ
የጨረታ ምድብ