የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት መሰረት ልማት ፅ/ቤታችን ኣጎልግሎት የሚዉል ማሽነሪ ክራይ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ነሓሰ 30, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 9, 2012 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 9, 2012 09:00 ከሰአት
  • ማሽነሪ ክራይ/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ካ30/12/2011 ጀምሮ የማይመለስ 50.00 ብር በመክፈል መዉሰድ ትችላለቹ

2 የዘመኑ ግብር የከፈልበት የታደሰ የንግደ ፍቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስከር ወረቀት እና የሓምለ ወር ቫት ዲክሊሬሽን ፣ የኣቅራቢነት መለያ ካርድ እንዲሁም የግብር ከፋይ መላያ ቁጠር ምስከረ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

3 የጨረታ ማስከበርያ 20000.00 ብር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና በእቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት መቀሌ ከተማ ስም ማስያዝ ይኖርባችዋል

4 ጨረታ የሚከፈትበት 09/01/2012 ከቀኑ  8፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚን ቀን 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

5 ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት ኣለዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ