ኤጄንሲ ማዕድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባሪያ ዩኒት የሰራቶኞች ሴፍት ለቢሮ ፅገና / office maintenance) የሚያገለግሉ የህንፃ መሳርያ እቃዎች ኣወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ህጋዊ የሆናቹ ነጋዴዎች እንትወዳደሩ ይጋብዝል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ነሐሴ 25, 2011 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ ነሐሴ 29, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ነሐሴ 29, 2011 09:00 ከሰአት
  • ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  • Print
  • Pdf

1 የ2011ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋ ከሆኑ የኣቅራቢነት የሰኔ ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

3 ኣቅራቢዎት የሚያቀርቡት ዋጋ ካሸነፍበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ15 ቀናት መቆየት ኣለበት

4 ፕሮፎርማ የሚወጣበት ቀን 24/12/2011ዓ/ም

5 ፕሮፎርማ የሚዘጋበት ቀን 29/12/2011ዓ/ም በ 08፡30 ሰዓት

6 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 29/12/2011ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ፕሮፎርማዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ ይትግራይ ልማት ማሕበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባርያ ዩኒት ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስለክ ቁጥር 03 44 40 20 88 ወይም  03 44 40 92 01 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

መመለስ
የጨረታ ምድብ