ለሁለተኛ ገዜ የወጣ የፕሮፎርማ ማስታወቂያ የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ ድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ ለህንፃ መሳርያ የሚያገለግሉ የኢንዱስትሪ ምርቶች/Industrial Building Materials/ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 16, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ግንቦት 20, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ ግንቦት 20, 2011 09:00 ከሰአት
  • ህንፃ መሳርሒ/
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማው ከ13/09/2011ዓ/ም እስከ 20/09/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት

                     2 ፕሮፎርማው 20/09/2011ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0342-408757/408501 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ