የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፤
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሚያዝያ 17, 2011 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሚያዝያ 17, 2011 04:15 ጥዋት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

1 በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና ዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ 100.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፤

2 ጨረታው ሚያዝያ 17 ቀን 2011 ዓ/ም ከሰዓት በኃላ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ 4:15 ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይከፈታል፤ ስለዚህ ሽያጭ ኣፈፃፀም በጨረታ ሰነዱ በተገለፀው መሰረት የሚፈፀም መሆኑን እየገለፀን፤ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቦድ ቦንድ/ የጨረታ ዋጋውን 5 በመቶ በሲፒኦ ይኖርባቸዋል፤

3 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀውን መጠን በሙሉ ወይም በከፊልም መጫራች ይችላሉ፤

4 ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይምን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ለተጨማሪ ማብራሪያ ኣድራሻ መጠቀም ይቻላል፤

ስ.ቁጥር 0344-413719

መመለስ
የጨረታ ምድብ