ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ2019 /2020 ዓ.ም ምርት ዘመን ፀረ-አረም ጅምላ ጨራሽ/አይመርጤ/ non selective herbicide chemical /ኬሚካል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ መጋቢት 17, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: በ21ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: በ21ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት
  • ኬሚካልን ሪኤጀንት/
  • Print
  • Pdf

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20ኛው የስራ ቀን ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው ከኩባንያው ግዢና ማስተባበሪያ ቢሮ ወይም ሁመራ ከተማ ቀበሌ 04 ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና ቢሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡

ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ፣ በዕለቱ 4፡30 ሰዓትተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው::

ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 011-515-2838 /0935-4061 80/0935-406182/ 034-448 0653 ደውለው ማነጋገር ይችላሉ፡፡

ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

መመለስ
የጨረታ ምድብ