የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2008 ዓ/ም የሚገለግሉ የተለያዩ የሰራተኞች አልባሳት : ጫማዎች: ጓንቶች ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ጳጉሜ 4, 2007 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ መስከረም 5, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት:
  • ጠቅላላ ስራሕቲ ኣገልግሎት/
  • Print
  • Pdf
  • የግብር ከፋይ መላያ ቁጥር ያላችሁ
  • የመንግስት መ/ቤቶች የአቅራቢነት ፈቀድና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆናችሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉን ዝርዝር ሰነድ ከ መቐለ ኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረበ የማይመለስ ብር 50.00 /ሃመሳ ብር /በመክፈል  ከነሓሴ 30/ 2007 ዓ/ም እስከ መስከረም 6/2008 ዓ/ም ዘወተር በስራ ሰዓት ይቻላል

የጨረታ ሰነድ እስከ መስከረም 6/2008 ዓ/ም 4:00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይቻላል

ጨረታዉ መስከረም 6 ቀን 2008 ዓ/ም 4:30 ተጫራቸች ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102 መጠየቅ ይችላሉ

 

መመለስ
የጨረታ ምድብ