በቅዱስ ፍሬምናጠስ ኣባ ሰላማ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለርቀት ትምህርት ኣገልግሎት የሚውል DX2330/DX2430 ሪዞግራፊ መሽን (ዲፕሊክተር) በጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ መስከረም 14, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰኞ መስከረም 21, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:50.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኞ መስከረም 21, 2011 03:30 ጥዋት
  • ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/
  • Print
  • Pdf

1 የ2010 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ

                                                                   

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 (ኣምሳ ብር) በመክፈል ከገንዘብ ቤት ሰነዱን መግዛት ይችላል።

4 ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻው በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።

5 ጨረታው ከ11/01/2011 ዓ/ም -21/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 03:00 የሚቆይ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው ደግሞ በዚህ ቀን ከጥዋቱ 3:30 ይሆናል።

6 ተጫራቶች ለተጫረቱበት ማተሪያል ኣሸናፊነት ከተገለፀላቸው በኃላ ባሉት 3ቀናት ውስጥ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርባቸዋል።

ኮሌጁ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-419976/0914-729078 ደውለው መጠየቅ ይቸላል።

መመለስ
የጨረታ ምድብ