የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሚንጠለጠል ኣዉደ ኣዋርሕ ለማሰራት ይፈልጋል ስለሆነም በዚህ ሙያ ሕጋዊ ንግድ ፍቓድ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች እንድተወዳደሩ ይጋብዛል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 21, 2007 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰኞ ሰኔ 1, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ናይ ሕትመት ስራሕቲ/ ናይ ሕትመት ኣቁሑትን/
  • Print
  • Pdf

ለሦስተኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሚንጠለጠል ኣዉደ ኣዋርሕ ለማሰራት ይፈልጋል ስለሆነም በዚህ ሙያ ሕጋዊ ንግድ ፍቓድ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች እንድተወዳደሩ ይጋብዛል::

ተጫራቾች ሊያሟሉት የሚገባ

1 የዘመኑ ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ  የአቅራቢነት መለያ ቁጥር /Tin  number/: VAT  ተመዝጋቢዎች የሆኑ VAT ድክሌር ያደረጉበት ማስረጃ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማረጋገጫ የሚያቀረቡ::

2 በዚህ መሰረት የተዘጋጀ ዝርዝር ከቢሮኣችን የግዠ ክፍል ቢሮ ቁጥር 110 ከ17/09 /07 ዓ/ም ጀምሮ ብር 30.00 በመክፈል መዉሰድ ይቻላል::

3 የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ/CPO/ ብር 3000.00 /ሶስት ሺሕ ብር/ ማስያዝ አለበት::

4 ጨረታዉ ከ 17 /09/ 07 ጀምሮ እስከ 01/10 /07  9:00 ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል::

5 ጨረታዉ ዕለት 01/10/07 9:00 ተዘግቶ በተመሳሳይ ዕለት 930 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 109 ይከፈታል::

6 ሕተመቱን በ10 ቀናት ዉስጥ የሚያስረክብ::

7 ቢሮአችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ::

8 ኣድራሻችን መቐለ ጤና ጣቢያ አከባቢ ፎቶ ደስታ ፊት ለፊት የሚገኝ ኣብርሃም ደስታ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ነዉ::

9 ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 03 44 400177 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል::

10 የጨረታ መዝጊያና መክፈቻ ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን ይሆናል::

መመለስ
የጨረታ ምድብ