| ተቁ | የጨረታ ሰነድ ቁጥር ሎት | የጨረታ ዓይነት | የጨረታ መሸጫ ዋጋ | የጨረታ ማስከበሪያ |
| 1 | ሎት 16 | የሲቭል ኢንጀነሪንግ የላብራቶሪ እቃዎች | 100 | 60,000 |
| 2 | ሎት 17 | የዎርክሾፕና የላብራቶሪ እቃዎች | 100 | 10,000 |
| 3 | ሎት 18 | የመኪና ሞተር ዘይትና ቅባቶች (ድጋሚ) | 100 | 10,000 |
| 4 | ሎት 19 | የተለያዩ የመኪና ጎማና ካላመደሪያ (ድጋሚ) | 100 | 20,000 |
| 5 | ሎት 20 | Textile laboratory equipment | 100 | 125,000 |
| 6 | ሎት 21 | የድንች መላጫ ማሽን | 100 | 5000 |
| 7 | ሎት 22 | የሳር ማጨጃ እና የፅዳት ማሽን | 100 | 5000 |
| 8 | ሎት 23 | Duplicator Machine | 100 | 10000 |
| 9 | ሎት 25 | Automotive Machine | 100 | 10000 |
| 10 | ሎት 26 | የተለያዩ ደንብ ልብሶች እና ጫማዎች | 100 | 45000 |
| 11 | ሎት 27 | የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች | 100 | 15000 |
| 12 | ሎት 28 | የኔትዎርክ እቃዎች | 100 | 60000 |
ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን: 4/7/2010
1 በጨረታዉለመሳተፍየሚፈልጉ ይሀ የጨረታ ማስታወቂያ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትም ከወጣበት ቀንና ዓም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ በዩኒቨርስቲዉ የተዘገጀዉን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል ህንፃ ቁጥር 53 : ቢሮ ቁጥር 002 : ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ
2 ተጫራቾች በሥራዉ መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸዉና መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸዉ
3 የዘመኑ ግብር የከፈሉ : የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸዉና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለቸዉ የክልል/የፌደራል በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ
4 ተጫራቾች በኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸዉ
5 ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል
6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የጨረታ ማስታወቂያዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ለእቃዎች ከ 15 ቀን በለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት በግልፅ በኣክሱም ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ይከፈታል
7 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ሳይገኙ በመቅረታቸዉን የጨረታዉን መክፈት ኣይስተጎጎልም
8 የጨረታ አሸናፊ በጊዜዉ ቀርቦ ዉል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለፀዉ ለጨረታ ማሰከበሪያነት ያስያዘዉን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ አይመለስለትም
9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 875 56 06
መመለስ