ፈልግ (Ctrl+/)
Tigrigna
English
Login
Please sign-in to your account and start the adventure
Email or Username
Password
Forgot Password?
Remember Me
Sign in
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ሥር ለሚተዳደር ከሳቴ ብርሃን ኣንደኛ ደረጀ ትምህርት ቤት ኣጥር ለማሳጠር እና ደረጃ 8 ህንፃ ተቆራጭ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::
የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ሰኔ 24, 2009 (ከ 8 ዓመታት)
መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰኔ 29, 2009 06:00 ከሰአት (
ተዘጋ
)
የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
ቦታ:
መቐለ
የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 30.00
ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰኔ 29, 2009 06:00 ከሰአት
የቤት/ህንፃ ግንባታ
Print
Pdf
አሸናፊዉ ተወዳደሪ ብሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት
2በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 በመክፈል ከገንዝብ ቤት መዉሰድ ይችላል
ጨረታዉ ከ ሰኔ 23/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 29/2009 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል
ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
ጨረታዉ የሚዘጋዉ ሰኔ 29/2009 ዓ/ም ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ በሴኔ 29/2009 ዓ/ም 9:30 ይሆናል::
ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይም 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
መመለስ
የጨረታ ምድብ
ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
ኮንስትራክሽን (301)
ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
ግብርና (198)
የግንባታ እቃዎች (1266)
ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
ማማከር (41)
ትምህርትና ስልጠና (27)
ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
ምግብና መጠጥ (175)
እግድ (56)
ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
ፈርኒቸር (230)
ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
ጤና (41)
የቤት ዕቃዎች (44)
ኢንሹራንስ (1)
የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
መሬትና ሊዝ (3)
ጥገና (81)
የህክምና ዕቃዎች (63)
መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
ፎቶግራፍና ፊልም (6)
የህትመት ስራዎች (110)
የማስታወቅያ ስራዎች (11)
ኪራይ (213)
ሽያጭ (333)
የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
መጋዝን (25)
እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s