ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለገቢ ማሰባሰቢያ ፓድ በጨረታ አወዳድሮ ማሳተም ይፈልጋል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ነሐሴ 20, 2008 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰኞ ነሐሴ 30, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኞ ነሐሴ 30, 2008 06:00 ከሰአት
  • ናይ ሕትመት ስራሕቲ/
  • Print
  • Pdf
  1. ህጋዊ ንግድ ፈቃድ የ 2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. አሸናፊዉ ተወዳደሪ በሕጋዊ መንገድ ወል ማሰር የሚችሉ መሆን አለበት
  3. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 / ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  4. ጨረታዉ ከ ነሓሴ 19/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሓሴ 30/2008 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ይሆኖል
  5. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  6. ጨረታዉ የሚዘጋዉ ነሓሴ 30/2008 ዓ/ም ከቀኑ 9:00(ዘጠኝ ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9:30 ይሆናል::
  7. ለተጨማሪማብራሪያ 0914-72-90-78Â ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::

ማሳሰቢያÂ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ