Ref/Mog/gm/287/2025
ዕለት፦ 29/03/2018
ግልፅ የጨረታ ማስታወቅያ
ድርጅታችን ሞገድ ኢንጅነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተ/የግ/ማህበር Iriangle Iyre 12*20 እና የሎደር XCMG Tyre 23.5*25 ግልፅ ጨረታ አውዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶችን የሚያሟላ ማነኛውም ተጫራች መወዳደር ይችላል፡፡
| ተ.ቁ | የእቃው ዓይነት | መለያ | የሚፈለገው ብዛት | ነጠላ ዋጋ ከቫት | ድምር ዋጋ | ማብራርያ |
|---|---|---|---|---|---|---|
| 1 | Triangle Tyre | 12*20 | 5 | |||
| 2 | Xcmg Tyre | 23.5*25 | 2 | 335 kpa,10100 kg |
1. የተወዳዳሪዎች ሙሉ ስም፣አድራሻ ፣ፊርማ፣ማህተም መኖር አለበት።
2. የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ቲን ቁጥር ቫት እና የአቅራቢነት ካርድ ማቅረብ አለበት፡፡
3. ተወዳዳሪ ዎች የሚያሰገቡት ዋጋ ከቫት በፊት መሆን አለበት፡፡
4. የሚሞላው ዋጋ ሲፃፍ(ሲሞላ) ለእይታ ግልፅ መሆን አለበት፡፡
5. የጨረታው ዝርዝር የያዘ ደኩሜንት ከ29/03/2018 ቀን ጀምሮ ከዋና ቢሮ ሞገድ ኢንጂነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተ/የግ/ማሕበር ከግዢ እና አቅርቦት ክፍል በስራ ቀን ከአንደኛ ፎቅ ቢሮ መውሰድ ይቻላል
6. የጨረታ ደኩሜንት በአንድ ኢንቨሎፕ ታሽጎ ወደ ወና ቢሮ ሞጎድ ኢንጀነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተ የግ/ማሕበር በተዘጋጀ የጨረታ ሰጥን ገቢ የሚደረግበት ቀን ከ29/03/2018 ጥዋት 4፡30 ጀምሮ እስከ01/04/2018 ጥዋት 4፡00 ያለ ግዜ ይሆናል፡፡
7. ጨረታው በን01/04/2018 ዓ/ም ጥዋት 4፡00 የጨረታ ሳጥን ተዘግቶ 4፡30 ተጨራች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው በተገኘበት በዋና ቢሮ ሞገድ ኢንጀነሪንግ እና ኮንስትራክሽን አንደኛ
ፎቅ መሰብሰብያ አደራሽ ይከፈታል፡፡ ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው ባይገኙም ህጋዊነቱ እስከ ተረጋገጠ በሌሉበት ይከፈታል፡፡
8. በጨረታ የቀረበው ንበረት ጨረታው ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ ማስረከብ አለበት፡፡
9. የሚያቀርቡት አቅርቦት በስፔስፊኬሽን መሰረት መሆን አለበት ካልሆነ ግን ድርጅቱ የማይቀበል መሆኑን ሊታወቅ ይገባል ፡፡
ለበለጠ መረጃ በ 0992825831 ይደውሉ፡፡
መመለስ