የጨረታ ማስታወቂያ
በከሳሽና በተከሳሽ መካከል የኣፈጻጸም ክርክር በኣዲጉደም ከተማ ጣቢያ ስዩም ኣወሳኙ በምስራቅ፥ ሃይለስላሴ ኣብርሃ፤ በምዕራብ መንገድ ፤ በሰሜን ፥ ኣፈጻጻም ተከሳሽ ፤በደቡብ ፥መንገድ 250 ካሬ ሜትር ስፋትና ቤት በባለሙያ ተገምቶ በቀረበው መነሻ ዋጋ 1,608,781.10 በፊደል /አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ስምንት ሺ ሰባት መቶ ሰማንያ አንድ ብር ከአስር ሳንቲም ተጫርቶ ስለሚሸጥ ተጫራቾች ለ09/10/2017 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት በቦታው ተገኝታችሁና በአካል ቀርባችሁ እንድትጫረቱ የእንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤቱ ኣዟል።
የእንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት
መመለስ