የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት የሚያገለግል የፑስተር ፓምፕ እና የተለያየ መጠን ያለው ትቦዎች ግዥ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል

ግልጽ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

የመቐለ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት የሚያገለግል የፑስተር ፓምፕ እና የተለያየ መጠን ያለው ትቦዎች ግዥ አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ለመግዛት ስለፈለገ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች ጥሪውን ያቀርባል።

1. የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድና የአቅራቢዎች መታወቂያ ፈቃድ ያላቸው።

2. ቫት የተመዘገቡና የመጨረሻ ወር ቫት ዲክለር ያደረገ ቲን ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ።

3. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን ዶክመንት የማይመለስ 1000 (አንድ ሺህ) በመክፈል መቐለ ውሃ አግልግሎት ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን ዶክመንት ከደጋፊ ስራ ሂደት ግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር G1–02 መግዛት ይችላሉ።

4. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ዶክመንቱን ማስገባት የሚቻለው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 2017 ዓ/ም 4፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ወደ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሳጥኑ ማስገባት ይችላሉ።

5. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚዘጋው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 15ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ቀኑ እሁድ ወይም ህዝባዊ በዓል ከሆነ ደግሞ ቀጥሎ ባለው ቀን 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች |ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

6. ሁሉም ተጫራቾች 300,000.00 /ሦስት መቶ ሺህ ብር/ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ፣ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ፣ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ጋራንቲ እና በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

7. ተጫራቹ ነጠላ ዋጋና የጠቅላላ ዋጋ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት በተጨማሪም በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ዶክመንቱ ውስጥ የተዘጋጁት ፎርማት ተሞልተውና ተፈርመው መቅረብ አለባቸው።

8. በዶክመንቱ ከተሰጠው ስፔስፊኬሽን ውጪ የሚቀርብ ተቀባይነት የለውም።

9. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊ ውል ማስከበሪያ ካሸነፈው ዋጋ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ጋራንቲ ዋስትና የውል ማስከበሪያ (Performance bond guarantee) 10% ማስያዝ የሚችልና በ3 ቀን ውስጥ ውል አስሮ በዶክመንቱ በተጠቀሰው ቀን ንብረቱን ማስገባት የሚችል።

10. በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ሂደት ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን ለማዛባትና ለማጭበርበር የሞከረ ተጫራች ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጭ እንደሚሆንና በመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ ለማድረግ ወደ ክልሉ ፋይናንስና ፕላን ቢሮ ደብዳቤ እንደምንፅፍ ይታወቅ፡፡

11. የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሳጥኑ ከተዘጋ በኋላ የሚመጣ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ዶክመንት ተቀባይነት የለውም።

12. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከተከፈተ ለ40 ተከታታይ ቀናት ብቻ ነው፡፡

13. ጽ/ቤቱ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው እንደ አስፈላጊነቱ ከእያንዳንዱ ነጠላ ዋጋ በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው።

14. የሚቀርበው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ዶክመንት

14.1 ቴክኒካል አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው በፖስታ አሽጎ ማቅረብ የሚችል እንዲሁም

14.2 ፋይናንሻል አንድ ኦሪጅናል ሁለት ኮፒ ሰነድ ለየብቻው በፖስታ አሽጎ ማቅረብ የሚችል መወዳደር ይችላል።

15. ጽ/ቤቱ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ስልክ ቁጥር 034 440 7335/091 475 5845

መመለስ
የጨረታ ምድብ