የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ነሐሴ 17, 2016 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሰኞ መስከረም 20, 2017 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኞ መስከረም 20, 2017 05:00 ጥዋት
  • ኢንዱስትሪን ፋብሪካ ሓራጅ/
  • Print
  • Pdf

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏


በአፈ/ከሳሾች፡- እነ ጌቱ ኪሮስ /178 ሰዎች/ እና

በአፈ/ተከሳሾች፡- እነ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ /3 ሰዎች/ በመካከላቸው ያለው የአፈፃፀም ክርክር በአ/ተከሳሽ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ ስም የሚታወቅ በቀዳማይ ወያነ ክ/ከተማ የሚገኝ ቤትና ቦታ 233 ካ/ሜ ስፋት ያለው አዋሳኙ በምስራቅ ብርሃን ተሰማ፣ በምዕራብ ብርሃን ክፍለ፣ በደቡብ መንገድ፣ በሰሜን ግደይ ሓድሽ የሚዋሰን ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 1,903,579.15 /አንድ ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሦስት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ከ15/100/ በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ስላዘዘ ለመጫረት የምትፈልጉ ለ20/2/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ እስከ ረፋዱ 5፡00 ሰዓት ድረስ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ስለሚሸጥ በቀንና ቦታው ላይ ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ውጤት ደግሞ ለ20/2/2017 ዓ.ም ከሰዓት 9፡00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍትሃብሔር ችሎት አዟል፡፡

የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍትሐብሔር ችሎት

መመለስ
የጨረታ ምድብ