በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ለዓዲ ሓቂ ሕግና ስነ መንግስት ኮለጅ አገልግሎት ለሚዉል መጋረጃ ከዚሁ በፊት ፕሮፎርማ መዉጣቱ ይታወሳል አሁንም ለ2ኛ ግዜ መወዳደር
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ መጋቢት 24, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ኣርብ መጋቢት 30, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት:
  • ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን/
  • Print
  • Pdf

ማንኛዉም ባለፍቃድ ከ26/07/2008 ዓ/ም እስክ 30/07/2008 ዓ/ም ድረስ እንድትወዳደሩ እንገልፃለን

ተቁ

የእቃዉ ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

የአንድ ዋጋ

1

1ኛ ደረጃ የመጋረጃ ጨርቅ

በሜትር

601.96

Â

2

ተሸካሚ(ጋንች)

በቁጥር

133

Â

3

የብረት ዘንግ

በሜትር

194

Â

4

ድሪል ከነቢተዉ

በቁጥር

75

Â

Â

1 በዘርፉ የተዳሰ ንግድ ፍቃድ ማቀረብ የሚችል

2 የግብር ከፋዩች መለያ ቁጥር ቲን ማቅረብ የሚችል

3 የአቅራቢዎች ሰርተፊኬት ፎቶ ኮፒ ማያያዝ ይገባቸዋል

4 ተከታታይ ቁጥር ያለዉ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል

5 ኮሌጅ በዘጋዉ የዋጋ መቅረrቢ ፎርም ሞልቶ ማቅረብ አለበት

6 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት በ03/08/2008 ዓ/ም 93:0 ይከፈታል

መመለስ
የጨረታ ምድብ