የኢ/ያ ጤና መድህን ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የተለያዩ የቢሮ ኮምፒተር ፣ ፕሪንተር ፣ ፎቶ ኮፒ ፣ ላፕቶፕ፣ ለማስጠገን ስለፈለግን የዘመኑን ንግድ ፍቃድ ያሳደሳቹሁና የዘመኑ ግብር የከፈላቹ የኣቅራቢነት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥቅምቲ 19, 2013 (ከ 3 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 20, 2013 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥቅምቲ 20, 2013 08:02 ከሰአት
  • ፅገና ኮምፒተርን ኤሌክትሮኒክስን/
  • Print
  • Pdf

1 ዋጋዉ ከነ ቫቱ መሙላት ያስፈልጋል

2 ተወዳዳሪ የዘመኑ ግብር የከፈለና ፍቃድ ያሳደሰ መሆን ኣለበት

3 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 18/02/2013ዓ/ም ሰኣት 3፡00

4 ፕሮፎርማዉ የሚከፈትበት ቀን 20/02/2013ዓ/ም ሰኣት 8፡00

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 95 47/30 48 40 98 15

መመለስ
የጨረታ ምድብ