መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ለቢሮ ስራ የሚገለገልበት በሚከተለዉ ሰንጠረዥ የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያማላ ኣንድ ኣራት ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ ዳብል ካቢን ፒክ ኣፕ መኪና መከራየት ይፈልጋል ስለሆነም የሚከተሉት መስፈርቶች የምታማሉ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መስከረም 14, 2013 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 15, 2013 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 15, 2013 11:02 ከሰአት
  • መኪና ክራይ/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል

ከቀን 13/01/2013ዓ/ም እስከ 15/01/2013ዓ/ም ልክ 10፡00 ሰዓት

ኣድራሻችን በሰራዋት መንገድ ሆኖ ማይወይኒ ቀበሌ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 39 56

መመለስ
የጨረታ ምድብ