መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ሰራተኛች ወደ ስራ ቦታ የሚመላለስበት በሚከተለዉ ሰንጠረዥ መስፈርቶች የሚያማሉ ሁለት ኣስራ ኣንድ ሰዉ የመጫን ኣቅም ያላቸዉ እና ኣስራ ኣንድ ኣምስት ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ ሰርቪስ መኪኖች መከራየት ይፈልጋል ስለሆነም የሚከተሉት መስፈርቶች የምታማሉ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መስከረም 7, 2013 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መስከረም 8, 2013 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መስከረም 8, 2013 08:02 ከሰአት
  • መኪና ክራይ/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል

ከቀን 06/01/2013ዓ/ም እስከ 08 /01/2013ዓ/ም ልክ 8፡00 ሰዓት

ኣድራሻችን በሰራዋት መንገድ ሆኖ ማይወይኒ ቀበሌ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 39 56

መመለስ
የጨረታ ምድብ