የኢ/ያ ቤተሰብ መምርያ ማህበር ሰሜን ፅ/ቤት በግቢዉ ዉስጥ የሚገኘዉን ካፌ ከነ ሙሉ እቃዉ በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሰነ 4, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሰነ 15, 2012 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሰነ 15, 2012 04:00 ጥዋት
  • ካፌን ሬስትራንትን/ ገዛ/ህንፃ ክራይ/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ፣

2 በምግብና ምግብ ነክ ስራዎች ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

3 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ያላችሁ

4 ድርጅታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

5 የጨረታ ሳጥን 15/10/2012ዓ/ም ልክ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ለክ 4፡00 ሰኣት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 03 44 41 44 99 /03 44 41 83 38

መመለስ
የጨረታ ምድብ