የግብርና ገጠር ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደርያ ሃሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል ፣ ምርጥ እቶን መስርሒ ሞልድ ምስ ሙሉእ ኣክሰሰሪኡ ኮይኑ ናይ ዕንፀይቲ መእተዊ ብ5ተ በዝሒ ይስራሕ በዝሒ 10
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጉንበት 22, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጉንበት 25, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጉንበት 25, 2012 04:30 ጥዋት
  • ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/
  • Print
  • Pdf

1 የመወዳደርያ ሃሳብ በታሸገ ኢንቮሎፕ ዉስጥ ሆኖ እስከ ቀን 25/09/2012ዓ/ ም 4፡00 ሰዓት ለግዢ ፈፃሚዉ መስርያ ቤት ቁጥር 12 መደረስ ኣለበት የመወዳደርያ ሃሳቡ በ ቀን 25/09/2012ዓ/ም ሰዓት 4፡30 ይከፈታል

2 የመወዳደርያ ሀሳብ ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታዉ ከተፈተበት ጊዜ ጀምሮ ለ 7 የስራ ቀናት የጸና ይሆናል

3 ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ኮፒ፣ ቫት ተመዝጋቢ የ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ኮፒ

4 መስርያ ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ