የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኣጎልጉሎት የሚዉሊ የ መኪና ቀላል ጥገናና ሰርቪስ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሚያዝያ 29, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጉንበት 3, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጉንበት 3, 2012 03:00 ጥዋት
  • ፅገና ሞተርሳይክል/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል

5 ጨረታዉ የሚቆይበት ቀን 28/08/2012ዓ/ም እስከ 03/09/2012ዓ/ም እስከ 2፡30 ድረስ ሞልታችሁ ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን ጨረታዉ ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 29 11

መመለስ
የጨረታ ምድብ